በተለያየ ሀገራት በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዊያኖችን ከዘር፣ከሃይማኖት፣ ከፖለቲካ አመለካከት በሻገር በችግርና በመከራ ውስጥ የሚያልፉ ወገኖችን እስፖነሠር ማድረግ ፤ እንዲሁም መጠጊያና አስታዋሽ የሌላቸውን ወላጅ አልባ ህፃናት ባሉበት ቦታ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ነው፡፡
ይህ የረድኤት አገልግሎት በእግዚአብሔር ቸርነት ብዙዎችን ለመድረስ ይተጋል፡፡
በተለያየ ሀገራት በስደት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዊያኖችን ከዘር፣ከሃይማኖት፣ ከፖለቲካ አመለካከት በሻገር በችግርና በመከራ ውስጥ የሚያልፉ ወገኖችን እስፖነሠር ማድረግ ፤ እንዲሁም መጠጊያና አስታዋሽ የሌላቸውን ወላጅ አልባ ህፃናት ባሉበት ቦታ የገንዘብ ድጋፍ ማድረግ ነው፡፡
ይህ የረድኤት አገልግሎት በእግዚአብሔር ቸርነት ብዙዎችን ለመድረስ ይተጋል፡፡