ውጊያ ከውስጥ ወደ ውጭ
‹‹…..ስለዚህ ክፉ መሻቱን ትፈፅሙ ዘንድ በሟች ስጋችሁ ላይ ሃጢአት እንዲነግስበት አታድርጉ፡፡ ብልቶቻችሁን የሃጢአት መሳሪያ አድርጋችሁ ለሃጢአት አታቅርቡ፤ ይልቁንስ ከሞት ወደ ሕይወት እንደተሻገሩ ሰዎች አድርጋችሁ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አቅርቡ፤ ብልቶቻችሁንም የፅድቅ መሣሪያ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር አቅርቡ፡፡ ከፀጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላልሆናችሁ፤ ሃጢአት አይገዛችሁምና “ ሮሜ 6፡1-14 More...
እርሻውን ተመልከቱ
“ እናንተ ገና አራት ወር ቀርቶአል መከርም ይመጣል ትሉ የለምን? እነሆ እላችኋለሁ ዓይናችሁን አንሡ አዝመራውም አሁን እንደ ነጣ እርሻውን ተመልከቱ ” ዮሐንስ 4፡35 More...